Main fundraiser photo

የወሎን አርሶ አደር የአንበጣ መንጋ ከጋረጠበት አደጋ እንታደገው!

Donation protected

በወሎ በተከሰተው የአንበጣ መንጋ እስካሁን በደረሰው ጉዳት ብቻ ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጋ አርሶ አደር አዲስ ምርት በሚጠብቅበት በዚህ ወቅት ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል፡፡

በእነዚህ አካባቢዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ የማይቀርብ ከሆነም በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ማኅበረሰቡ ለስደትና ለረሀብ እንደሚጋለጥ የወሎ ኀብረት በአካል በመገኘት ባደረገው ግምገማም አረጋግጧል፡፡ በሌላ በኩል የአንበጣ መንጋውን የመከላከል እንቅስቃሴን ለማስተባበር፣ የኬሚካልና የመርጫ መሣሪያዎችን ለማቅረብ እንዲሁም የመረጃ ልውውጥን ለማሳለጥ ከፍተኛ የሀብት እጥረት አለ፡፡ በመሆኑም የወሎ ኅብረት በዚህ ረገድ እያከናወናቸው ያሉና በዕቅድ የያዛቸውን ሥራዎች ለማገዝ የምትወዱ ወሎየዎች/የወሎ ወዳጆች ኢትዮጵያውያን እርዳታችሁን በመለገስ ለገራገሩና ከደጉ የወሎ አርሶ አደር ዘንድ እንድትቆሙ እንጠይቃለን፡፡


አገር ቤት ለምትገኙ፣ ድጋፋችሁን በሚከተሉት የባንክ አካውንቶች ማስገባት ትችላላችሁ:



***********//*************

Donate

Donations 

    Donate

    Organizer and beneficiary

    Wollo Alliance
    Organizer
    Washington D.C., DC
    Abel Shiferaw
    Beneficiary

    Your easy, powerful, and trusted home for help

    • Easy

      Donate quickly and easily

    • Powerful

      Send help right to the people and causes you care about

    • Trusted

      Your donation is protected by the GoFundMe Giving Guarantee