Main fundraiser photo

በሰ.ወሎ መቄት ወረዳ በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የእርዳታ ማሰባስቢያ

Donation protected
ማሳሰቢያ
ሲለግሱ ቲፕ መክፈል አይጠቅብዎትም። ጎፈንድሚ ሰርቪስ ከሚለው ስር የሚያዩትን አስራ ሁለት ነጥብ አምስት ፐርሰንት የሚለውን ወደ ዜሮ ፐርሰንት ይቅይሩት።
 
ጤና ይስጥልን!
እንደሚታወቀው በአሁኑ ስዓት በሀገራቸን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ሰላማዊውን የአማራ እና የአፋር ህዝብ ለክፋ ችግር አጋልጦታል። ከዚህ ውስጥ በሰሜን ወሎ ዞን በጋይንት በዋድላ በላስታ ላሊበላ እና በወልዲያ የምትዋሰነው መቄት ወረዳ  አንዷ የችግሩ ተቋዳሽ ነች::መቄት ወረዳ በውስጧ እንደእነ አቡነ አሮን : ጎረጎር ማርያም :  እመምዑዝ ፍቅርተ ክርስቶስ  እና ሌሎችም በርካታ ታሪካዊ ገዳማት እና አድባራት የያዘች ወረዳ ነች::በዚህ ጦርነት ምክንያት ከአንድ ወር በላይ በተካሄደው እና አሁንም በቀጠለው ጦርነት በደብረ ዘቢጥ:አግሪት:ኮኪት:ፍላቂት እና ገረገራ የሚገኘው የህዝብ፡ እና የግለስብ ንብረቶችን ተዘርፎ እና ወድሞ በህብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እና ችግር ደርሷል።አሁንም ገና ነጻ ባልወጡት የመቄት ወረዳ ክተሞች (አርቢት፡ አቃት፡ ጋሸና፡ ሀሙሲት፡ እስታይሽ ወ.ዘ.ተ) ህብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ ችግር እየደረሰ ይገኛል። ስለሆነም "ሀምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክም ለሀምሳ ሰው ጌጥ ነው" እንደሚባለው ረሀብ ጊዜ አይሰጥም እና ሁላችንም የበኩላችንን አስተዋጻኦ እንድናደርግ ስንል በቅድሚያ እያመሰገንን በትህትና እንጠይቃለን።  ይህ እርዳታ ጉዳት ለደረሰባቸው የወረዳው ማህበረስብ በቀጥታ የሚደርስ 'በመቄት እና አካባቢው በጦርነት ምክንያት ለተጎዱ እርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴ' በአቶ ዮሃንስ አለቤ እና አቶ ግርማ ገሰሰው ስም በተከፈተ ሂሳብ ዉስጥ ገቢ ይሆናል።
 
የኢትዮጵያ ኮሚቴ(Ethiopia)
አቶ አረጋ ካሳ
አቶ ዮሃንስ አለቤ
እቶ ግርማ ገሰስው
 
የአሜሪካ ኮሚቴ (USA)
ቀሲስ ግርማ ካሳ                  '+1240-593-8040'  
አቶ ምስጋናው ብርሌ         '+1702-202-7422'  
ዶ/ር ጥላሁን ኪ/ማርያም '+1702-544-5063' 
አቶ አስማማው እንዳለው '+1202-709-2963'


Donations 

    Co-organizers (6)

    Asmamaw Endalew
    Organizer
    Frederick, MD
    Kesis Girma Masresha
    Co-organizer
    Misganaw Birle
    Co-organizer
    Melkam Assefa
    Co-organizer
    Tilahun Gelaw
    Co-organizer

    Your easy, powerful, and trusted home for help

    • Easy

      Donate quickly and easily

    • Powerful

      Send help right to the people and causes you care about

    • Trusted

      Your donation is protected by the GoFundMe Giving Guarantee