
Support the wounded defenders of our citizens
Tax deductible
Gonder Hibret for Ethiopian Unity is raising funds to support the wounded from the recent aggression from the East, North East west of Ethiopia. The wounded defenders (armed forces, special forces and others) need hospital closing (T-shirts, shorts, bed sheets, flip flops, blankets, food and water/juice.
Whereas they are on the front line to defend our citizenry and sacrifice their lives, we must do our part to stand by them in their time of need. Please help Gonder Hibret in distributing these needed essential supplies. Any donation will help make an impact. Thanks in advance for your contribution to this cause.
በቅርቡ ጠላት በሰሜን በሰሜን ምስራቅና በምእራብ በከፈተው አደጋ መከላከያና የወገን ኃይሎች ይህን ጠላት በመክላክል ላይ እያሉ በርካታ ወገኖች ቆስለው በተለያዩ የክሊኒክና ሆስፒታሎች ህክምና እያገኙ ሲሆን የሆስፒታል አልባሳት ( ከናተራ ሱሪ፣ ነጠላ ጫማ፡ አንሶላ ብርድ ልብስ) ወሃና የፍራፍሬ ጭማቂ ለማገገም የተለያዩ የምግብ አይነቶች ያስፈልጋሉ፡፡ እነሱ ወገናን ዳር ድንበርን ሲክላከሉ ሂይወታቸውን መስዋዐት እስከ ማድረግ ተሰማርተስ የመቁሰል አደጋ ሲድርስባቸው እኛ ክጎናቸው በመቆም ጎንደር ህብረት የጀመረውን የርዳታ ስርጭት አጠናክሮ ይህን አስቸኳይ እርዳታ እንዲያደርስ ትብብራችሁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
Organizer
Girma Yismaw
Organizer
Eagan, MN
Gonder Hibret
Beneficiary