
የሚሰጥ ቢኖር በደስታ ይስጥ ሮሜ 12:8
Donation protected
የሚሰጥ ቢኖር በደስታ ይስጥ ሮሜ 12:8
ለጽዋ ማህበራችን ሁለንተናዊ እድገት የበኩልዎን ለአደረጉልን አስተዋጽኦ በማህበሩ ሥም ላቅ ያለ ልባዊ ምስጋናችንን እያቀረብን ለመንፈሳዊአገልግሎታችን መቃናትም፣ በጸሎትዎ ያስቡን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።
በቤትዎና በሥራዎ ፍቅርና ሰላምን ከጤና ጋራ ያንግስልን። አሜን።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ የመ/ር/በኩረ ፍሰሐ ብ/መስቀል ንሰሐ ልጆች የቅዱስ ኡራኤል ጽዋ ማህበር::
ለጽዋ ማህበራችን ሁለንተናዊ እድገት የበኩልዎን ለአደረጉልን አስተዋጽኦ በማህበሩ ሥም ላቅ ያለ ልባዊ ምስጋናችንን እያቀረብን ለመንፈሳዊአገልግሎታችን መቃናትም፣ በጸሎትዎ ያስቡን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።
በቤትዎና በሥራዎ ፍቅርና ሰላምን ከጤና ጋራ ያንግስልን። አሜን።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ የመ/ር/በኩረ ፍሰሐ ብ/መስቀል ንሰሐ ልጆች የቅዱስ ኡራኤል ጽዋ ማህበር::
Co-organizers (3)
Bisrat MEKONNEN
Organizer
Silver Spring, MD
Ferehiwot Deressa
Co-organizer
Soliana Woudneh
Co-organizer