Main fundraiser photo

Helping Atsede's medical bill

Donation protected
የሴቶች ግፍ በካሜላትና በአፀደ ይብቃ!!
*************************************
ኣሁን የማካፍላቹ እውነተኛ ታሪክ ያልተለመደና ኣሳዛኝ ክስተት ነው፡፡ ከታች የምታይዋት ኣፀደ ንጉሴ ትባላለች:: ተወልዳ ያደገችው በአዲግራት ከተማ 02 ቀበሌ እንዳባ ጎበዝ(ሐዱሽ ዓዲ) የሚባል ሰፈር እዛ ተወልዳ ያደገች ወጣት ናት:: ከ 1ኛ አሰከ 12ኛ ከፍል በአዲግራት ከተማ ጨርሳ ከዛ ወደ አዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገባች:: በዛኔ በደረሰባት የጤና ችግር ትምህርትዋን አቋርጣ ወደ አገርዋ ተመለሰች:: ጤናዋ ከተሻላት በኃላ እህትዋን ለመጠየቅ ወደ ጅግጅጋ ሄደች::ከዛ ታላቅ እህትዋን ተቀብላ ትንሽ ስራ እንድትጀምረ አገዘቻት:: ትንሽ ከሰራች በኃላ ወደ ትዳር አለም ገባች:: አግብታም የአንድ የ 5 ዓመት ወንድ ልጅ እናት ናት:: ግን እንደዚህ ሁኖ እያለ የዚች እናት ባለቤት (ባልዋ) ልጁን አቅፋ ባሳደገችለት፥ በአዲግራት ከተማ ስራዋን ጨርሳ ወደ እናትዋ ቤት ስትገባ በእናትዋ ግቢ በሚገኝ ጓሮ ተደብቆ ቆይቶ( ተጠርጣሪ ባለቤትዋ ካሕሳይ ተክለሃማኖት) በ 3 ሊትር አሲድ ከጭንቅላትዋ ጀምሮ መላው ሰውነቷ እንደትቃጠል አስቦ አፈሰሰላት:: ሆኖም ግን የእግዚአብሄር ፍቃድ ሁኖ ፊትዋን:አይንዋን እና አንድ አንድ የሰውነት ክፍልዋ ጉዳት አድርሶ ሌላውነ የሰወነተ ክፈልዋ ግነ በልብሷ በመቃጠል ጩሀ ጎረቤት በመርዳት ህይወቷን ልትተርፍ ችላለች:: ይሁን እንጂ ይህ የደረሰባት አደጋ ለመዳን በምትታከምበት ጊዜ የሚረዳት ወላጅ ሆነ ደሀና የሆነ ቤተ ሰብ ሰለሌላት ወዳጆችዋን አና ጓደኞችዋን ባለን አቅም አህታችን እናድናት:: አሁን የምትገኝበት በመቀሌ አይደር ሪፈራል ሆስፒታል(BURN UNIT) ትገኛለች:: እህታችን የቻልነውን ያህል አንድናግዛት ማገዝ ያልቻልን ደግሞ ሼር በማድረግ እንተባበራት::
ይህ የሴቶች ግፍ ደግሞ በካሜላትና በአፀደ ይብቃ!! ፍትሕ ለእህታችን ኣፀደ!
please ....... share ....share ..... share
ምንጭ አህትዋ ፀጋ ንጉሴ
Donate

Donations 

  • Efreiem Zerua
    • $30 
    • 6 yrs
Donate

Organizer

Alem Brhanemeskel
Organizer
Portland, OR

Your easy, powerful, and trusted home for help

  • Easy

    Donate quickly and easily.

  • Powerful

    Send help right to the people and causes you care about.

  • Trusted

    Your donation is protected by the  GoFundMe Giving Guarantee.