
ZELALEM YIMER MIHERETE
ይህ የምታዩት የአቶ ዘላለም ይመር ምህረቴ ነው፡፡ ዘላለም የተወለደው በጅማ ከተማ እ.አ.አ. August 11-1975 ሲሆን ከ20 ዓመት በላይ በዚህ በአገረ አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ኖሯል፡፡ ከጥቂት ቀናት በፊት ከእኛጋ የነበረ ፤ ለሰው የሚያዝን ፤ ለሞተ የሚጨነቅ ፤ ለተቸገረ የሚደርስ ነበር ፡፡ በቀን ኦገስት 4/2025 ጀምሮ በድንገት ከዚህ አለም በሞት ተለየ፡፡ በዚህ ግዜ ምንም ገንዘብ የሌለኝ ሲሆን ለባለቤቴ የቀብር ማስፈፃሚያ እርዳታ ከጓደኞቹ እንዲሁም ደግ ከሆነው የዲያስጶራ ማህበረሰብ እጠይቃለሁ፡፡ እኔም ለሃገሩ እንግዳ ለሰው ባዳ በመሆኔ ግራ ስለተጋባሁ ከጓደኞቹ ጋር በመመካከር የወሰንኩት አንድ ውሳኔ ይህንን የጎፈንድ ሚ መጠይቅ ወደ እናንተ ማድረስ ነው፡፡ እንደምትተባበሩኝ ተስፋ አለኝ፡፡
መሰረት በካሎ፡፡
In Loving Memory of Zelalem Yimer Miherete
Hello, my name is Meseret Abebe Bekalo, and it is with great sorrow that I share the passing of my beloved husband, Zelalem Yimer Miherete, who was born in Jimma, , on August 11, 1975.
Zelalem was a kind, generous, and deeply caring person. He touched the lives of many with his helpful spirit, warm heart, and quiet strength.
As I navigate this painful time, I am also facing financial difficulties related to funeral expenses and ongoing living costs. I have created this GoFundMe to humbly ask for any support you may be able to offer during this time of grief and transition.
Your donation, no matter how small, would mean a great deal and help bring some peace of mind in this very difficult moment.
Thank you so much for your kindness, support, and prayers.
Meseret Bekalo
Organizer
Meseret Bekalo (Organizer)
Organizer
Woodbridge, VA




