
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ለእህታችን አለም ጸጋዬ እና ባለቤቷ ወንድም ተገኔ
Donation protected
የእግዚያብሄር ጸጋና ሰላም የበዛላችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን በሙሉ:
እህታችን አለም ጸጋዬ በሰሜን አሜሪካ በቤሪያ ቴሌኮንፈረንስ በጸሎት የምታገለግል እህታችን እንዲሁም ባለቤትዋ ወንድም ተገኔ ወንድምሁን በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት በሌሊቱ ክፍለ ግዜ አገልጋይ ሲሆን እህታችን በደረሰባት ህመም ምክንያት ለተወሰኑ አመታት በዶክተሮች ስትረዳ ቆይታ ምንም መፍትሄ ስላልተገኘና ዶክተሮቹም ከዚህ ይበልጥ ማድረግ የሚችሉት ነገር ስለሌለ ውድ ባለቤትዋ ወንድም ተገኔ
ወ/ሮ አለምን ወደ እናት አገሩዋና ቤተሰቦቹዋ ሊወስዳት ስላሰበ የሚያስፈልገውን የገንዘብ እርዳታ እንድናደርግላቸው በትህትና እንጠይቃለን:: እግዚያብሄር ይባርካችሁ
Organizer
Betelehm Kebede
Organizer
El Cerrito, CA