- E
- Y
- M
የእርዳታ ጥሪ #ድሬዳዋ #ኢትዮጵያ
ወጣት ወንድማችን ኃይለእግዚ ገ/እግዚአብሔር የደም ካንሰር ምድብ በሆነው LYMPHOMA B-CELL NHL በተባለ ካንሰር ህመም ህክምና እየተከታተለ የቆየ ሲሆን አሁን ላይ ይህ ካንሰር ከነበረበት ደረጃ ተስፋፍቶ ወደ LYMPHOMA T-CELL NHL በመቀየሩ ወንድማችን የመቅኔ ንቅለ ተከላ እንዲያደርግ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሀኪሞች ቦርድ በቁጥር IMD/052/20 በቀን 29/01/2013 ዓ.ም የተወሰነ ሲሆን ለዉጭ ሃገር ህክምና የሚሆን ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ስለዚህም ወንድማችን ኃይለዝጊ የእርሶን እርዳታ በእጅጉ ይፈልጋል እባኮዎን የሚችሉትን ያህል ድጋፍ በማድረግ የወንድማችንን ሕይወት ይታደጉ !!
ለዚህ ድጋፍ ማሰባሰቢያ እንዲሆን በስሙ በተከፈቱ የባንክ አካዉንቶች ይጠቀሙ፡፡
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፡-1000348666774
ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ፡-1000088084059
የወንድማችንን ህይወት ለመታደግ ድጋፍ እንድታደርጉለት በፈጣሪ ስም እንማፀናለን!!!
ለበለጠ መረጃ ፡-
0910041887/0921162438 ( አብረሐም ገ/እግዚአብሔር)
መረጃውን #ሼር በማድረግ ለሌሎች ይዳረስ ዘንድ ትብብሮ አይለየን። እናመሰግናለን
" በጸሎት እያሰብን እና በምንችለው አቅም ሁሉ እየረዳንንንን share እናድርግ !!!!!
ወጣት ወንድማችን ኃይለእግዚ ገ/እግዚአብሔር የደም ካንሰር ምድብ በሆነው LYMPHOMA B-CELL NHL በተባለ ካንሰር ህመም ህክምና እየተከታተለ የቆየ ሲሆን አሁን ላይ ይህ ካንሰር ከነበረበት ደረጃ ተስፋፍቶ ወደ LYMPHOMA T-CELL NHL በመቀየሩ ወንድማችን የመቅኔ ንቅለ ተከላ እንዲያደርግ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሀኪሞች ቦርድ በቁጥር IMD/052/20 በቀን 29/01/2013 ዓ.ም የተወሰነ ሲሆን ለዉጭ ሃገር ህክምና የሚሆን ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ስለዚህም ወንድማችን ኃይለዝጊ የእርሶን እርዳታ በእጅጉ ይፈልጋል እባኮዎን የሚችሉትን ያህል ድጋፍ በማድረግ የወንድማችንን ሕይወት ይታደጉ !!
ለዚህ ድጋፍ ማሰባሰቢያ እንዲሆን በስሙ በተከፈቱ የባንክ አካዉንቶች ይጠቀሙ፡፡
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፡-1000348666774
ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ፡-1000088084059
የወንድማችንን ህይወት ለመታደግ ድጋፍ እንድታደርጉለት በፈጣሪ ስም እንማፀናለን!!!
ለበለጠ መረጃ ፡-
0910041887/0921162438 ( አብረሐም ገ/እግዚአብሔር)
መረጃውን #ሼር በማድረግ ለሌሎች ይዳረስ ዘንድ ትብብሮ አይለየን። እናመሰግናለን
" በጸሎት እያሰብን እና በምንችለው አቅም ሁሉ እየረዳንንንን share እናድርግ !!!!!

