ምንጃር አረርቲ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ለደረሰው አደጋ የእርዳታ ጥሪ

  • B
  • L
59 donors
0% complete

$7,517 raised of $100K

ምንጃር አረርቲ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ለደረሰው አደጋ የእርዳታ ጥሪ

Donation protected
በ መሰከረም 21 የእመቤታችን አመታዊ በዓል ቀን በምንጃር አረርቲ ከተማ በደ/ገ/ ቅድሰት ማርያም ቤተክርሰትያን አዲሱ ህንጻ ውሰጥ ለፊኒሸ‍ንግ ሰራ በተሰራው የእንጨት ርብራብ ላይ ቆመው ሲጎበኙ ርብራብ በመደርመሱ ባጠቃላይ 261 ሰዎች አደጋ ደርሶባቸው የነበረ ሲሆን ከዛ ውሰጥ 22 ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን 40 የሚሆኑ ከባድ ጉዳይ የደረሰባቸው እና አሁን ለህክምና ብዙ ብር የተጠየቁ ሰለሆነ 199 ደግሞ ከባድ እና ቀላል አደጋ የደረሰባቸው ለማሳከም ብዙ ብር ሰለተጠየቀ እርሶም የበኩልዎን የገንዘብ ድጋፍ ያደርጉ ዘንድ በትህትና በእግዚአብሔር ፍፁም ፍቅር እንጠይቆታለን በህይወት ላጣናቸው ቤተሰቦች ፍጹም መጽናናትን በህመም ላሉ ወገኖቻችን ሙሉ ጤናውን ይሰጥልን አሜን።

Organizer and beneficiary

አረርቲ ማርያም Arerti Maryam
Organizer
Silver Spring, MD
Million Afessa
Beneficiary

Your easy, powerful, and trusted home for help

  • Easy

    Donate quickly and easily

  • Powerful

    Send help right to the people and causes you care about

  • Trusted

    Your donation is protected by the GoFundMe Giving Guarantee