በ መሰከረም 21 የእመቤታችን አመታዊ በዓል ቀን በምንጃር አረርቲ ከተማ በደ/ገ/ ቅድሰት ማርያም ቤተክርሰትያን አዲሱ ህንጻ ውሰጥ ለፊኒሸንግ ሰራ በተሰራው የእንጨት ርብራብ ላይ ቆመው ሲጎበኙ ርብራብ በመደርመሱ ባጠቃላይ 261 ሰዎች አደጋ ደርሶባቸው የነበረ ሲሆን ከዛ ውሰጥ 22 ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን 40 የሚሆኑ ከባድ ጉዳይ የደረሰባቸው እና አሁን ለህክምና ብዙ ብር የተጠየቁ ሰለሆነ 199 ደግሞ ከባድ እና ቀላል አደጋ የደረሰባቸው ለማሳከም ብዙ ብር ሰለተጠየቀ እርሶም የበኩልዎን የገንዘብ ድጋፍ ያደርጉ ዘንድ በትህትና በእግዚአብሔር ፍፁም ፍቅር እንጠይቆታለን በህይወት ላጣናቸው ቤተሰቦች ፍጹም መጽናናትን በህመም ላሉ ወገኖቻችን ሙሉ ጤናውን ይሰጥልን አሜን።
Organizer

አረርቲ ማርያም Arerti Maryam
Organizer
Silver Spring, MD