የይድረሱልኝ ጥሪ፤
የቀድሞው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ቡድን አባል የነበረው ውንድሜ ናርዶስ አበበ ባልፉት አራት አመታት በጠና ታሞ በሀገር ውስጥ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ነብር፤ ሆኖም ግን ምንም ሊሻለው ባለመቻሉና በሀገር ውስጥ ሊረዳ ከሚቻልበት አቅም በላይ በመሆኑ ህክምናውን በውጭ ሃገር ሄዶ መታከም እንዳለበት አለዚያ ግን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለህይወቱ እንደ ሚያሰገው በሀኪሙ ተነግሮት በተሰጠው ሪፈራል መሰረት ወደ ኢንግሊዝ ሀገር ሄዶ ለመታከም እንዲችል የወገን ደራሹ ወገን ነውና የአቅማችሁን እርዳታ እንድትለግሱት በእግዛብሄር ስም እማጸናለሁ
የቀድሞው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ቡድን አባል የነበረው ውንድሜ ናርዶስ አበበ ባልፉት አራት አመታት በጠና ታሞ በሀገር ውስጥ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ነብር፤ ሆኖም ግን ምንም ሊሻለው ባለመቻሉና በሀገር ውስጥ ሊረዳ ከሚቻልበት አቅም በላይ በመሆኑ ህክምናውን በውጭ ሃገር ሄዶ መታከም እንዳለበት አለዚያ ግን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለህይወቱ እንደ ሚያሰገው በሀኪሙ ተነግሮት በተሰጠው ሪፈራል መሰረት ወደ ኢንግሊዝ ሀገር ሄዶ ለመታከም እንዲችል የወገን ደራሹ ወገን ነውና የአቅማችሁን እርዳታ እንድትለግሱት በእግዛብሄር ስም እማጸናለሁ


