
ምዕራብ ጎንደር የኢ\ኦ\ተ\ቤ\ክ ሀገረ ስብከት ገቢ ማሰባሰቢያ
Donation protected
ከሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ዮሐንስ መልእክት
የምዕራብ ጎንደር ታሪካዊነት ባጭሩ
ታላቁ አፄ ቴዎድሮስ የተወለዱበት፥ አፄ ዮሐንስ መተማ ላይ የተሠውበት፣ ታላቁን ገዳም ማኅበረ ሥላሴን ጨምሮ ስድስት የአንድነት ገዳማት የሚገኙበት ፥ ከሦስት መቶ በላይ አድባራትና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙበት፥ በአሐዝ መግለጥ ባልችልም በግምት በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ ይሚኖርበት፥ ታሪካዊ ሀገረ ስብከት ነው። ከላይ እንደ ገለጽኩት ከነዚህ ከአራቱ ሀገረ ስብከቶች ሁለቱ ማዕከላዊ ጎንደርና ምዕራብ ጎንደር የሚመራው በእኔ በወንድማችሁ በአባ ዮሐንስ ነው።
የምዕራብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ግንባታዎች
1/ ሊቀ ጳጳሱ የሚኖሩበት መንበረ ጵጵስና፥
2/ ሀገረ ስብከቱ የሚገለገልባቸው ባለ 18 ክፍል ቢሮዎች፥
3/ አንድ ሽህ ሕዝብ ለማስተናገድ የሚችል ሁለገብ አዳራሽ። እነዚህን በቅደም ተከተል አቅደን በመሥራት ላይ እንገኛለን። መንበረ ጵጵስናውና የቢሮዎቹ ግማሽ ማለትም ዘጠኙ ክፍሎች ጣራቸው ቆርቆሮ ለብሷል።
ግንባታዎቹን ለመጨረስ ያጋጠመን ፈተና
አሁን በኢትዮጵያ ወቅቱ የክረምት መግቢያ ዋዜማው ላይ ነው። በመሆኑም በሮችና መስኮቶች ካልተዘጉ አውሎ ነፋስ ቆርቆሮውን ይገለብጥብናል ብለን ታላቅ ሥጋት ላይ ነን። አያድርገው እንጂ ይህ ከሆን ልፋታችን ሁሉ ከንቱ ይሆንብናል። በክርስቶስ ወንድሞችና እኅቶች! እየሠራን ያለነው የእግዚአብሔርን ሥራ ነውና ፥ በዚህ ወቅት የምትችሉትን ያህል እርዳታ ብታደርጉልን በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም ከፍ ያለ ምስጋናችንን አስቀድመን እናቀርባለን። በክርስቶስ ወንድማችሁ የሆንኩት፦
አባ ዮሐንስ፥ የምዕራብ ጎንደርና የማዕከላዊ ጎንደር ሊቀ ጳጳስ
የምዕራብ ጎንደር ሀገረ ስብከት የባንክ ሂሣብ ቍጥር
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዳ ውኃ ቅርንጫፍ= 1000293156976
የሊቀ ጳጳሱ ስልክ ቍጥር 0901220190
We are raising money for supporting the Western Gondar Ethiopian Orthodox Church Diocese to finish the construction they started for the Diocese School and Archbishop office. Please take a look at the Video. The collected money is transferred through Mekane Birhan St Gebriel EOTC in Seattle to the Western Gondar EOTC Diocese. Any donation you make will help make an impact.
This fundraising money covers the construction of a hall, school, and the office of the Archbishop.
The money will be wired from Mekane Birhan Saint Gabriel account directly to the West Gondar ETOC Diocese commercial Bank of Ethiopia Account opened for this project.
One transfer is done the reciept willl be shared on this gofundme link.
Thank you and God bless you for your contribution to this cause.
May the blessing of the Archbishop of the Diocese, Abune Yohannes, be with us.
The committees working on these fundraising are Dagem Tadesse, Meseret Tesfaye, Gashaw Andargie, Issayas Demoze, Bemnet Tesfaye, Tsega Desta and Girmachew Tefera Mekonnen.
If you prefer to transfer using Zelle - 2064763591
Name - Mekane Birhan St Gebriel EOTC



የምዕራብ ጎንደር ታሪካዊነት ባጭሩ
ታላቁ አፄ ቴዎድሮስ የተወለዱበት፥ አፄ ዮሐንስ መተማ ላይ የተሠውበት፣ ታላቁን ገዳም ማኅበረ ሥላሴን ጨምሮ ስድስት የአንድነት ገዳማት የሚገኙበት ፥ ከሦስት መቶ በላይ አድባራትና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙበት፥ በአሐዝ መግለጥ ባልችልም በግምት በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ ይሚኖርበት፥ ታሪካዊ ሀገረ ስብከት ነው። ከላይ እንደ ገለጽኩት ከነዚህ ከአራቱ ሀገረ ስብከቶች ሁለቱ ማዕከላዊ ጎንደርና ምዕራብ ጎንደር የሚመራው በእኔ በወንድማችሁ በአባ ዮሐንስ ነው።
የምዕራብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ግንባታዎች
1/ ሊቀ ጳጳሱ የሚኖሩበት መንበረ ጵጵስና፥
2/ ሀገረ ስብከቱ የሚገለገልባቸው ባለ 18 ክፍል ቢሮዎች፥
3/ አንድ ሽህ ሕዝብ ለማስተናገድ የሚችል ሁለገብ አዳራሽ። እነዚህን በቅደም ተከተል አቅደን በመሥራት ላይ እንገኛለን። መንበረ ጵጵስናውና የቢሮዎቹ ግማሽ ማለትም ዘጠኙ ክፍሎች ጣራቸው ቆርቆሮ ለብሷል።
ግንባታዎቹን ለመጨረስ ያጋጠመን ፈተና
አሁን በኢትዮጵያ ወቅቱ የክረምት መግቢያ ዋዜማው ላይ ነው። በመሆኑም በሮችና መስኮቶች ካልተዘጉ አውሎ ነፋስ ቆርቆሮውን ይገለብጥብናል ብለን ታላቅ ሥጋት ላይ ነን። አያድርገው እንጂ ይህ ከሆን ልፋታችን ሁሉ ከንቱ ይሆንብናል። በክርስቶስ ወንድሞችና እኅቶች! እየሠራን ያለነው የእግዚአብሔርን ሥራ ነውና ፥ በዚህ ወቅት የምትችሉትን ያህል እርዳታ ብታደርጉልን በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም ከፍ ያለ ምስጋናችንን አስቀድመን እናቀርባለን። በክርስቶስ ወንድማችሁ የሆንኩት፦
አባ ዮሐንስ፥ የምዕራብ ጎንደርና የማዕከላዊ ጎንደር ሊቀ ጳጳስ
የምዕራብ ጎንደር ሀገረ ስብከት የባንክ ሂሣብ ቍጥር
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዳ ውኃ ቅርንጫፍ= 1000293156976
የሊቀ ጳጳሱ ስልክ ቍጥር 0901220190
We are raising money for supporting the Western Gondar Ethiopian Orthodox Church Diocese to finish the construction they started for the Diocese School and Archbishop office. Please take a look at the Video. The collected money is transferred through Mekane Birhan St Gebriel EOTC in Seattle to the Western Gondar EOTC Diocese. Any donation you make will help make an impact.
This fundraising money covers the construction of a hall, school, and the office of the Archbishop.
The money will be wired from Mekane Birhan Saint Gabriel account directly to the West Gondar ETOC Diocese commercial Bank of Ethiopia Account opened for this project.
One transfer is done the reciept willl be shared on this gofundme link.
Thank you and God bless you for your contribution to this cause.
May the blessing of the Archbishop of the Diocese, Abune Yohannes, be with us.
The committees working on these fundraising are Dagem Tadesse, Meseret Tesfaye, Gashaw Andargie, Issayas Demoze, Bemnet Tesfaye, Tsega Desta and Girmachew Tefera Mekonnen.
If you prefer to transfer using Zelle - 2064763591
Name - Mekane Birhan St Gebriel EOTC



Organizer and beneficiary
Issayas Demoze
Organizer
Seattle, WA
Dagem Yalew
Beneficiary