
Firew Gebreslasie's medical fund
Donation protected
የእርዳታ ጥሪ
ይህ የምታዩት ወጣት ፍሬው ገ/ስላሴ እድሜው 28 ሲሆን ባሁነ ሰዓት ሁለቱም ኩላሊቶቹ አገልግሎት መስጠት አቁመው በሳንቴ ህክምና ማዕከል እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል፡፡ በሳምንት ለሶስት ቀን ዲያሊሲስ በቀን ሂሳብ 1500/አንድ ሺ አምስት መቶ ብር/ እየተከፈለ ህክምና የሚደረግለት ቢሆንም በፍጥነት ወደውጭ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት በህክምና ባለሞያዎች የተወሰነ ሲሆን ለህክምናው የሚያስፈልገው ወጪ ከ800,000 /ስምንት መቶ ሺ ብር / እስከ 1,000,000 /አንድ ሚሊዮን ብር / ሲሆን ይህንንም ወጪ ለመሸፈን የዚህ ወጣት ቤተሰቦች አቅም ስለሌላቸው ለወገን ደራሽ ወገን ነውና የዚህን ወጣት ሂወት ለማትረፍ በሚችሉት አቅም እርዳታዎን ይሄን በመጫን እንዲለግሱ በእግዚአብሄር ስም እንጠይቃለን::
ይህ የምታዩት ወጣት ፍሬው ገ/ስላሴ እድሜው 28 ሲሆን ባሁነ ሰዓት ሁለቱም ኩላሊቶቹ አገልግሎት መስጠት አቁመው በሳንቴ ህክምና ማዕከል እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል፡፡ በሳምንት ለሶስት ቀን ዲያሊሲስ በቀን ሂሳብ 1500/አንድ ሺ አምስት መቶ ብር/ እየተከፈለ ህክምና የሚደረግለት ቢሆንም በፍጥነት ወደውጭ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት በህክምና ባለሞያዎች የተወሰነ ሲሆን ለህክምናው የሚያስፈልገው ወጪ ከ800,000 /ስምንት መቶ ሺ ብር / እስከ 1,000,000 /አንድ ሚሊዮን ብር / ሲሆን ይህንንም ወጪ ለመሸፈን የዚህ ወጣት ቤተሰቦች አቅም ስለሌላቸው ለወገን ደራሽ ወገን ነውና የዚህን ወጣት ሂወት ለማትረፍ በሚችሉት አቅም እርዳታዎን ይሄን በመጫን እንዲለግሱ በእግዚአብሄር ስም እንጠይቃለን::
Organizer and beneficiary
Abeba Abebe
Organizer
Jacksonville, FL
Abeba Abebe
Beneficiary