
Help Meklit Mesfine Get a Life-Saving Kidney Transplant
Donation protected
Help Meklit Mesfine get the life-saving kidney transplant she urgently needs. Meklit is a young woman from Ethiopia living with kidney failure. She relies on dialysis three times a week, but this is only a temporary solution. To survive, she needs a kidney transplant as soon as possible.
Doctors have recommended that Meklit travel to India for the surgery, but the cost is overwhelming—around 3,000,000 Ethiopian birr for the transplant, travel, and medical care. This amount is far beyond what Meklit and her family can afford.
She’s asking for your help. Any donation, no matter the size, will bring her closer to the treatment that could save her life. If you can’t donate, sharing her story can make a huge difference.
መክሊት መስፍን በአስቸኳይ የምትፈልገውን ህይወት አድን የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንድታገኝ እርዷት። በአሁኑ ሰአት በሳምንት ሶስት ጊዜ ዲያሊሲስ እያረገች ትገኛለች ። ይህ ግን ጊዜያዊ መፍትሄ ብቻ ነው በተቻለ ፍጥነት የኩላሊት ንቅለ ተከላ ያስፈልጋታል።
ዶክተሮች መክሊት ለቀዶ ጥገናው ወደ ህንድ እንድትሄድ ቢመከሩም ወጪው እጅግ በጣም ብዙ ነው - ለንቅለ ተከላ፣ ለጉዞ እና ለህክምና ወደ 3,000,000 የኢትዮጵያ ብር አካባቢ ያስፈሌጋል። ይህ መጠን መክሊት እና ቤተሰቧ ከአቅማቸው በላይ ነው።
ማንኛውም ልገሳ፣ መጠኑ ምንም ይሁን ምን፣ ህይወቷን ሊያድናት ወደ ሚችል ህክምና ያቀራርባታል። መለገስ ካልቻላችሁ ታሪኳን ማካፈል ትልቅ ለውጥ ያመጣል።
Organizer
Tinsu Asres
Organizer
St. Paul, MN