Main fundraiser photo

የእህታችንን ሺማን ሕይወት እንታደግ

Donation protected
እናንተ ደጋግ ኢትዮጵያውያን እባካችሁ ሼር አድርጉላት እባካችሁ

16 አመቷ ነው ያውም የ11 ክፍል ተማሪ ነች። ሺማ ግርማ ትባላለች።

* ለአይን በጣም ታሳሳለች
* እናቷ በእድሜ የገፋ ሲሆኑ
* በደካማ አቅሜ ያሳደኳትን ልጄን አትርፉልኝ ይላሉ

አድጋ ተምራ ተመርቃ ተጦረኛለች ብለው በሚያስቡበት ሰአት ሺማ አልጋ ላይ ወድቃለች። የኩላሊት ታማሚ ሆናለች

ከ5 ወር በላይ በድሬዳዋ ዲያሌሲስ ስታደርግ ብትቆይም ከአቅማቸው በላይ ስለሆነባቸው እግሯ እጇ ፊቷ በጣም ሲያብጥ እና 8 አይነት ኢንፌክሽን ስለተፈጠረባት ወደ አአ ሪፈር ተብላ ትላንት መታ ሆስፒታል ገብታለች።

እዚህም በሳምንት 4 ጊዜ ዲያሌሲስ ማድረግ እንዳለባት በሀኪሞቿ ተነግሯታል፤ አንድ ጊዜ ለምታደርገው 2800 ብር መክፈል ይጠበቅባታል፤ እስካሁንም ለምርመራ ብቻ ከ5ሺህ -ሺህ ብር ይከፍላሉ።

እስካሁን እየታከመች ያለቸው የድሬዳዋ ልበ መልካሞች ባሰባሰቡላት ገንዘብ ነበር አሁን ግን የኛን እርዳታ ትሻለች አድኑኝ ለምስኪኗ እናቴ ልኑርላት ትለናለች ሺማ።

* ማንም አስታማሚም ሆነ ዘመድ የሌላት ስትሆን ከደረሰባት ከፍተኛ ህመምና ስቃይ ባለፈ እጅግ በጣም በሚያሳዝን መልኩ ኑሮዋን ምትገፋ ልጅ ናት።

ተማሪ ሺማን ለመርዳትም ሆነ ለማገዝ

1000452375242 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ሺማ ግርማ እና ትዕግስት ግርማ

ስልክ :-

* 0942923487

* 0905585038

Donations 

    Organizer

    Miky Ab
    Organizer
    Aurora, CO

    Your easy, powerful, and trusted home for help

    • Easy

      Donate quickly and easily

    • Powerful

      Send help right to the people and causes you care about

    • Trusted

      Your donation is protected by the GoFundMe Giving Guarantee