ቤተክርስቲያንን በባንክ እዳ ምክኒያት ከመሸጥ ይታደጉት

Donation protected
#ከነብይት_ብርቱካን_ጣሰው #የተላለፈ #መልዕክት!!

የእግዚአብሔር ክብር መገለጫ ቤተክርስቲያን ላለፉት 12 አመታት በእግዚአብሔር መንግስት ውስጥ ብዙዎች የተጽናኑበት፣ የተፈወሱበት እና ከእግዚአብሔር ብዙ መልዕክቶች የሰማንበት፣ ለኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በረከት የሆነ አገልግሎት ነው። የቤተክርስቲያኒቱ መሪ ነብይት ብርቱካን ጣሰው እግዚአብሔር ብዙ የሚሰራባቸው ታላቅ የእግዚአብሔር ሴት ናቸው።

ቤተክርስቲያኒቱ ከባንክ የተያያዘ ዕዳ ያለበት በመሆኑና በዕዳው ምክንያት ሊሸጥ በመሆኑ ሁላችንም ቅዱሳን አብሮ በመቆም የጌታን አገልግሎት እንደግፍ። በውጭ አገር ላላችሁ በጎ ፈንድ ሚ እና በኢትዮጵያ እና በአረብ አገር ያላችሁ በብርሃን ባንክ በኩል አማካኝነት የቻሉትን ገንዘብ በማዋጣት ይህን አገልግሎት እንደግፍ። 
  እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ!!! 
በብርሃን ባንክ
የእግዚአብሔር ክብር መገለጫ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን 
2500910045063

መጽሐፈ ነህምያ። 2:20
[20]፤ እኔም መልሼ። የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤
Donate

Donations 

    Donate

    Organizer and beneficiary

    Tsion Abebe
    Organizer
    Beltsville, MD
    Dejene Mekonnen
    Beneficiary

    Your easy, powerful, and trusted home for help

    • Easy

      Donate quickly and easily

    • Powerful

      Send help right to the people and causes you care about

    • Trusted

      Your donation is protected by the GoFundMe Giving Guarantee