
የዲያቆን ሀብታሙ ተከተል አምሜ ቀብር Dcn Habtamu Funerals
Donation protected
“ ግብኢ ነፍስየ ውስተ ዕረፍትኪ-ነፍሴ ሆይ ወደ ዕረፍትሽ ተመለሺ።” መዝ 114፡7
"ዕቀብኒ በረድኤትኪ ለለመዋዕሉ ወወርኁ
እስመ ኢየአምር ሰብእ ዘይመጽእ ላዕሌሁ"
=======================
እመቤቴ ሆይ በየዘመናቱና በየወራቱ በረድኤትሽ ጠብቂኝ
ሰው በራሱ ላይ የሚመጣበትን አያውቅምና።
መልክዐ ውዳሴ ዘእሁድ
ዲያቆን ሀብታሙ ተከተል አምሜ በቅድስት ሀገራችን ኢትዮጵያ በቤተ ክርስቲያን ሲያገለግል የኖረ በቅርቡ ወደዚህ አሜሪካ በመምጣት ባለፉት ስድስት ወራት እዚሁ ዳላስ በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በታላቅ ትጋት ያገለገለ ትሑት መንፈሳዊ አገልጋያችን በደረሰበት የመኪና አደጋ ድንገት ስላረፈ ዘመድ ወዳጆቹ ባሉበት ሥርዓተ ቀብሩ ይፈጸም ዘንድ አስከሬኑን ወደ ሀገር ቤት ለመላክ ስለታሰበ የምትችሉትን እገዛ እንድታደርጉልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን፡፡
የአባቶቻችን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር የአገልጋዩን የዲያቆን ሀብታሙን ነፍስ በደጋጎቹ አባቶቻችን በአብርሃም፣ በይስሐቅ፤ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን፡፡
ሁላችንንም ከእንደዚህ ዓይነት አደጋ ይሠውረን፡፡
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=563443594180273&id=100015439123651
"ዕቀብኒ በረድኤትኪ ለለመዋዕሉ ወወርኁ
እስመ ኢየአምር ሰብእ ዘይመጽእ ላዕሌሁ"
=======================
እመቤቴ ሆይ በየዘመናቱና በየወራቱ በረድኤትሽ ጠብቂኝ
ሰው በራሱ ላይ የሚመጣበትን አያውቅምና።
መልክዐ ውዳሴ ዘእሁድ
ዲያቆን ሀብታሙ ተከተል አምሜ በቅድስት ሀገራችን ኢትዮጵያ በቤተ ክርስቲያን ሲያገለግል የኖረ በቅርቡ ወደዚህ አሜሪካ በመምጣት ባለፉት ስድስት ወራት እዚሁ ዳላስ በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በታላቅ ትጋት ያገለገለ ትሑት መንፈሳዊ አገልጋያችን በደረሰበት የመኪና አደጋ ድንገት ስላረፈ ዘመድ ወዳጆቹ ባሉበት ሥርዓተ ቀብሩ ይፈጸም ዘንድ አስከሬኑን ወደ ሀገር ቤት ለመላክ ስለታሰበ የምትችሉትን እገዛ እንድታደርጉልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን፡፡
የአባቶቻችን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር የአገልጋዩን የዲያቆን ሀብታሙን ነፍስ በደጋጎቹ አባቶቻችን በአብርሃም፣ በይስሐቅ፤ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን፡፡
ሁላችንንም ከእንደዚህ ዓይነት አደጋ ይሠውረን፡፡
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=563443594180273&id=100015439123651
Organizer and beneficiary
Habtamu Amimea
Organizer
Dallas, TX
ALEM TEKETELE
Beneficiary