
ናይ ዕለት እንጌራ ዘድልዮም አረጋውያን
Donation protected
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
ነዚ ጎፈንድሚ ዘዳለናሉ ቀንዲ ምክንያት ሓደራ ብኢግሊሽን ብትግርኛ ተጻሒፉ ዘሎ ብጽሞና አንብብዎ
My fundraiser is for a church community in Ethiopia which known as Ledeta Lemaryam Orthodox Tewahdo Church and also known as Bethe Abraham which means "House of Abraham" this church located in Northern part of Ethiopia, The special services of this community is supporting about 110 elderly people with mental health problem and disabilities who needs care. My connection to the intended recipient is I am a member of the church/ faith and also I was visited them in September 2022 and I saw them by my own eye how they struggled to survive and I discussed with the leader of the church to make a video and a gofundme account to collect a donation from my YouTube subscribers to help the elderly and we make a short video to show to the world through my YouTube account because I have more than 72,000 subscribers please press the link attached blew to see the video that I made to show the donors so through this spiritual YouTube channel I edited the video and posted. The plan will be to transfer all the donations to the churches bank account through Commercial Bank of Ethiopia. They need money for food drink and also for clothes.
I hope I answered your questions If you need further information please send me your comments through my self phone which is 00447393829658 or direct to the Church leader Aba Seyfeselase 00251911892684 / 00251920332322
This is the official bank account of the church Commercial Bank of Ethiopia account number 1000148920501
ናይ እግዚአብሔር ቤተሰብ ዝኮንኩም ኣፍቀርቲ ቅድስት ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ ደቂ ዓዶም ንቅዱሳን ዝኮንኩም ፍቑራት ህዝበ ክርስቲያን ኣኣብ ዘለኩምዎ ናይ ልዑል እግዚአብሔር ፍጹም ሰላም ምስ ኩልኹም ይኹን አሜን።
ብምቕጻል እዞም ኣብዚ ምስልን ቪድዮን እትርእይዎም ዘለኹም 32 ኣቦታት ኣረጋውያን፡ 40 ዝኾኑ ኣዴታት ኣረጋውያንን፡ ሓደ ወዲ 10 ዓመት ዝከውን ኣቡኡ ዝደርበዮ ዘገምተኛ ህጻንን፡ ካብ ዚኣቶም 6 ናይ ኣእምሮ ዘገምተኛታት እዚ ማለት (ዋላ ሓንቲ ዝገብርዎ ዘይፈልጡ ቀልቀሎም ይኩን ሽንቲ ማዮም ኣብ ዘለዉዎ ዝፍንዉ መግቢ ሃቦም ኣይትሃቦም ዘይዝኽሩ) ዝርኸብዎም ኣዝዩ ናትና ሓገዝ ዘድልዮም ሰባት እዮም። እዞም ኣረጋውያን ካብ ኣብ ደብረ ሊባኖስ ዝርኸብ ናይ ኣቦና አቡነ ተክለሃይማኖት ጻድቕ ገዳም (ቤተ ክርስቲያን) ናይ ኣስታት 10-15 ደቃይቕ ብእግሪ ርሕቕ ኢሉ ኣብ ዝርከብ ፍሉይ ስሙ ሴት ደብር (ቤተ አብርሃም) ኣብ ዝበሃል ብፍቓድ እመ አምላክ ዝተመስረተ ቤተ ክርስቲያን ኣብኡ ዝርከቡ ኮይኖም ናተይን ናትኹም ሓገዝ ዘድልዮም አረጋውያን ኣቦታትን ኣዴታትን እዮም።
ኣብ ቤተ አብርሃም ነዞም ኣብ ላዕሊ ዝጠቀስናዮም አረጋውያን ዝጾሩ ዝረድዑ ኣገልገልቲ ከኣ 5 ኣቦታት ፈለስቲ፡ 30 እማሆያት ኮይኖም ንዝመጸ ጋሻ ጸሊም ቀይሕ ከይበሉ ዓሌት ኣውራጃ ከይሓተቱ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ንዘበለ ጥራይ ዘይኮነ ንዘይኣመንቲ'ውን ከይተረፈ ንሓላፊ መገዲ መግቢ እንዳመገቡ ከም ኣቦና አብርሃም ተቀበልቲ ጋሻ ኮይኖም ደሞዞም ኣብ ላዕላይ ሰማያት ዘዋሕለሉ እዮም። እዞም ኣገልገልቲ ናብ ደብረ ሊባኖስ ካብ ዝነግዱ ምእመናንን ኣብ አዲስ አበባ ዝቕመጡ ኤርትራውያንን ኢትዮጲያውያንን ንዝረከብዎ ንእሽቶ ሓገዝ ከም በርበረ፡ ጥሕኒ፡ ሽሮ፡ ዘይቲ፡ ናይ መነኮሳት ክዳውንቲ ወዘተ.... ዋላ 5 ሳንቲም ትኩን ደኺምና ከይበሉ ነዞም ኣብ ላዕሊ ዝጠቀስክዎም አረጋውያን 32 ኣቦታትን 40 ኣዴታትን ወዲ 9 ዓመት ህጻንን እንዳመገቡ፡ ጸብሒ እንዳሰርሑ፡ እንጀራ እንዳሰንከቱ፡ ሰብነቶምን ክዳውንቶምን እንዳሓጸቡ፡ ኣንሶላ ኮቦርታ ክዳን እንዳቀየሩ ዘገልግሉ እዮም። ካብቲ ዘገርም ናይ አስቤዛ አብ ዝሰኣኑሉ እዋን ነዞም ኣረጋውያን ኣቦታትን ኣዴታትን ክምግቡ ጾሞም እንዳሓደሩ ንእግዚአብሔርን ሰብን እንዳ ኣገልገሉ ዝነብሩ ሰባት ምኳኖም እዩ።
ብሓፈሻ ኣብ ቤተ አብርሃም ጸወርትን ተጸወርትን ከባቢ 107 ሰባት ይርኸቡ እዚኣቶም ነፍሲ ወከፍ ናተይን ናትኩምን ሓገዝ ዘድልዮም እዮም። ነዚኣቶ ምሕጋዝ ተካፈልቲ በረኸትን ጽድቂን ስለዝገብረና ብዓብዩ እግዚአብሔር ኣምላኽናን ቅድስት ድንግል ማርያም አዴናን ዝሕጎሱሉ ዝለዝኮነ በረኸት ከይሓልፈኹም ካብ ዘለና ዕሽር ወይ ውን ናብ ቤት ቁርሲ ከይድና እንከፍሎ 5፡10፡20 ቅርሺ ምስዞም መሳኪ ተተማቂልናዮ ኣብ ሰማይ ውሕሉል ጽድቒ ነትርፍ ስለዝኮንና ሓየ ኢደይ ኢድካ ንበል። ነፍሲ መከፍኩም ንእትገብርዎ ሓገዝ ልዑል እግዚአብሔር ዕጽፍን ድርብን ጌሩ ይሃብኹም በረኸት ናይ እመ አምላክን ኩሎም ቅዱሳንን ኣይፈለየኩም አሜን!
ብዛዕባ እዞም ኣቦታትን ኣዴታትን ዘከዉዎ ኩነታት ንምርኣይ ነዚ ናይ ዩቱብ ሊንክ ጠውቑ
ብባንኪ ክትሕግዙ እትደልዩ
የሴቶች ደብር አቅመ ደካማ መጦርያ ማዕከን፦
ንግድ ባንክ 1000148920501
ቴሌፎን (አባ ሰይፈ ሥላሴ) 00251911892684/00251920332322
ቴሌፎን ብምድዋል ውን ክትረኽብዎም ትኽእሉ ኢኹም፡፡
ሓደራ ሼር ሼር ሼር !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
ይሄንን ጎፋንድሚ የከፈትንበት ዋና ምክንያት አደራ ዝርዝሩን ያንበቡ፡-
የእግዚአብሔር ቤተሰብ የእመቤታችን የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች የሆናችሁ የተወደዳቹ ምእመናን በያላችሁበት የእግዚአብሔር ፍጹም ሰላም ከእናንተ ጋር ይሁን አሜን!
ከዚ በመቀጠል ከላይ ባለው ስእልና ቪድዮ እንደምታዩት 32 አረጋውያን አባቶች፡ 40 አረጋውያን እናቶች፡ 1 አባቱ የጣለው የ10 ዓመት የሚሆን ታዳጊ ዘገምተኛ ህጻን፡ ከነዚህ 6 የአእምሮ ዘገምተኛሆች የሚገኙባቸው በጣም የእኛ የምእመናን ህዝበ ክርስቲያን እርዳታ የሚያስፈልጋቸው አዛውንት ናቸው፡፡
እነዚ አረጋውያን ከደብረ ሊባኖስ ገዳም ዋናው ቤተ ክርስቲያን በግምት በእግር ከ10-15 ደቂቃ ራቅ ያለ መለያ ስሙ ሴት ደብር (ቤተ አብርሃም) የሚባል ቅዱስ ቦታ በእመቤታችን ፍቃድ የተመሠረተ ቤተ ክርስቲያን የሚገኝበት ቦታ የሚገኙ ሲሆን የኔና የናንተን እርዳታ የሚያስፈልጋቸው አረጋውያን አባቶችና እናቶች ናቸው፡፡
በቤተ አብርሃም የሚኣገለግሉ ማለት ከላይ የጠቀስኳቸውን አዛውንት የሚጦሩ 5 አባቶች መነኮሳት፡ 30 ወጣት እማሆያት ናቸው፡፡ እነዚ አገልጋዮች በቤተ አብርሃም የመጣውን እንግዳ ቀይና ነጭ ሳይሉ ትውልድ ሀገር ሳይጠይቁ ኦርቶዶክሳዊ ለሆነ ብቻ ሳይሆን በእምነት የተለየንም ሳይቀር መንገደኛ ምግብ እየመገቡ ልክ እንደ አባታችን አብርሃም ደግ እንግዳ ተቀባዮች ሆነው በምድራዊ አገልግሎት ሰማያዊ ሀብት የሚያከማቹ ናቸው፡፡
እነዚ አገልጋዮች ወደ ደብረ ሊባኖስ ከሚነግዱ ነጋድያን ምእመናንና የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከሆኑ ኢትዮጲያውያንና ኤርትራውያን ከሚያገኙት ጥቂት እርዳታ እንደ በርበሬ፡ በሶ፡ ሽሮ፡ ዘይት፡ የመነኮሳት አልባሳት ወዘተ… የመሳሰሉትን 5 ሳንቲምም ብትሆን ደከምን ሳይሉ ለአረጋውያኑ እየመገቡ፡ ወጥ እየሰሩ፡ እንጀራ እየጋገሩ፡ ገላቸውን እያጠቡ፡ ልብሳቸውንና አንሶላና ብርድልብሳቸውን እያጠቡ የሚያገለግሉ ናቸው፡፡ ከሚገርመው ነገር የምግብ ገንዘብ ባጡ ጊዜ ለአረጋውያኑ ያለውን እየሰጡ ጦማቸውን እያደሩ ለእግዚአብሔርና ለሰው የሚያገለግሉ መሆናቸው ነው፡፡
ባጠቃላይ በቤተ አብርሃም አርድእትና አረጋውያኑ በድምር 107 ሰዎች ናቸው፡፡ እነዚ እያንዳንዳቸው የኔና የናንተን እጅ የሚጠብቁ እግዚአብሔር በሰጠን ጉልበት ከሰራነው ገንዘብ ትንሽ ለነሱ በማካፈል ከእግዚአብሔር ተልቅ በረከት ከእመ አምላክም የእናትነት ፍቅር የምናገኝበት ስለሆነ አደራ ምእመናን በረከት እንዳያልፋችሁ፡፡ ካለችን አስራት 5/10/20 ብር የሆነውን ለነዚ ምስኪኖች ብንሰጥ በሰማይ ጽድቅ እንሰበስባለን ስለዚ ሁላችሁም ለምትሰጡት የበረከት ሥራ እግዚአብሔር አምላካችን እጥፍና ድርብ አድርጎ ይስጣችሁ የእመቤታችን ጸሎትና ምልጃ የቅዱሳን ረድኤት አይለያችሁ አሜን!
የአቅማችንን ለማገዝ የቤተ አብርሃም ባንክ ቁጥር
የሴቶች ደብር አቅመ ደካማ መጦርያ ማዕከን፦
ንግድ ባንክ 1000148920501
ስልክ ቁጥር (አባ ሰይፈ ሥላሴ) 00251911892684/00251920332322
ስልክ በመደውልም ማረጋግጥ ይቻላል
ሓደራ ሼር ሼር ሼር !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
Organizer
Yonatan Berhane
Organizer
England