- B
- E

Orthodox Tewahdo Against Genocide in Ethiopia
0% complete
Se recaudaron $405,275 de $500 mil.
3.5 mil. donaciones
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የዘር ማጥፍት መከላከል ድርጅት (OTAGE) በሃይማኖታችውና በዘራቸው ምክንያት እየተካሄደባችው ያለውን ሃይማኖትና ዘር ተኮር ግድያና ጭፍጨፋ ለማስቆም በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ገዳዮችንና ጨፍጫፊዎቹን ተጠያቂ ለማድረግ ለፍርድ ቤትና ለጠበቃዎች የሚከፈል ገንዘብ ማሰባሰብ ስለጀመርን ማንኛውም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታዮችና ለፍትህ የቆሙ ሁሉም ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን የገንዘብ ማስባስብ ዘመቻውን እንድትቀላቀሉ በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናቀርባለን።
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄድውን የዘር ማጥፍት ወንጀል በተባበረ ክንድ እናስቁም!!!!!!!!!!!!!!!
ማሳሰቢያ !!!!!!!!!!! እርዳታ በሚያደርጉበት ጊዜ ጎ-ፈንድ-ሚ (GoFundMe) የሚጠይቅዎትን ተጨማሪ ችሮታ (ቲፕ) መክፈል አይኖርብዎትም። ተጨማሪ ችሮታው (ቲፕ) ወደ OTAGE አካውንት ገቢ አይሆንም። ቲፕ ሳይጨምሩ እርዳታዎን ለመስጠት የሚከተለውን ያድርጉ፤ ‘TIP’ ከሚለው መስመር ‘OTHER’ የሚለውን ከመረጡ በኋላ በቲፑ ሳጥን ውስጥ ዜሮ (0.0) ከሞሉ በኋላ የእርዳታውን ገንዘብ በእርዳታው ቦታ ብቻ ይሙሉ።
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄድውን የዘር ማጥፍት ወንጀል በተባበረ ክንድ እናስቁም!!!!!!!!!!!!!!!
ማሳሰቢያ !!!!!!!!!!! እርዳታ በሚያደርጉበት ጊዜ ጎ-ፈንድ-ሚ (GoFundMe) የሚጠይቅዎትን ተጨማሪ ችሮታ (ቲፕ) መክፈል አይኖርብዎትም። ተጨማሪ ችሮታው (ቲፕ) ወደ OTAGE አካውንት ገቢ አይሆንም። ቲፕ ሳይጨምሩ እርዳታዎን ለመስጠት የሚከተለውን ያድርጉ፤ ‘TIP’ ከሚለው መስመር ‘OTHER’ የሚለውን ከመረጡ በኋላ በቲፑ ሳጥን ውስጥ ዜሮ (0.0) ከሞሉ በኋላ የእርዳታውን ገንዘብ በእርዳታው ቦታ ብቻ ይሙሉ።
Organizador y beneficiario
Yilma Woldemedhen
Beneficiario
