Hauptbild des Spendenaufrufs

ዳግማዊ ዋልድባ በካሊፎርኒያ ግዛት በሀገረ አሜሪካ

Steuerlich absetzbar
“በእርሱም እናንተ ደግሞ ለእግዚአብሔር መኖሪያ ለመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሠራላችሁ” ኤፌ2:22

በሰሜን አሜሪካ በመካከለኛው የካልፎርንያ ግዛት ሳን ሚግየል ከተማ፤ ሞንተረይ ካውንቲ የተቋቋመው እና አዲስ የተገዛው የኆኅተ ሰማይ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ወቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአንድነት ገዳምን መንፈሳዊና ማሕበራዊ አገልግሎት ለማስፋፋት በቋሚነት ሊሠሩ ከታቀዱ ሥራዎች መካከል ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባው ዋና ሥራ አንዱ በዚህ አገር ተወልደው በማደግ ላይ ለሚገኙ ልጆቻችን እና በልዩ ልዩ ችግሮች ለሚሰቃዩ እና እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያውያት ወገኖቻችን አስቸኳይና የተሟላ መንፈሳዊ አግልግሎት መስጠት የሚቻልበትን ቅድመ ሁኔታዎች በማዘጋጀት በተግባር ላይ ማዋል የኆኅተ ሰማይ ገዳም ዋና አላማና ራእይ ነው።

በአሁኑ ሰዓት የገዳሙን ቦታ እና አስፈላጊ የግዢ ሰነዶች ተረክበን ገዳሙን ለመንፈሳዊ አገልግሎት በማዘጋጀት ላይ የምንገኝ ሲሆን የፊታችን ሚያዝያ 13 እና 14 2015 ዓ.ም ብፁዓን አባቶች፤ ካህናት፤ የሰንበት ትምህርት ቤት ዘማሪያን፤ የመንግስት ባለስልጣናት እንዲሁም የክብር እንግዶች ከተለያዩ የአለማችን ክፍሎች በሚገኙበት ቅዳሴ ቤቱ ይከበራል። እርስዎም በዚህ ታላቅ እና ታሪካዊ በዓል ላይ እንዲገኙልን የአክብሮት ጥሪያችንን እያቀረብን ከዚህ በፊት ለገዳሙ ቦታ ግዢ ላደረጋችሁት ድጋፍና አስተዋፀኦ በእግዚአብሔር ስም እያመሰገንን በቀጣይም ገዳሙ የተገዛበትን ቀሪ የብድር ገንዘብ ለመክፈል እንዲሁም የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት ይቻል ዘንድ በድጋሚ የእርዳታ እጅዎን እንዲዘረጉ በቅዱስ ዮሐንስ እና በቅድስት አርሴማ ስም ጥሪያችችን እናቀርባለን።

ኆኅተ ሰማይ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ወቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአንድነት ገዳም
Spenden

Spenden 

    Spenden

    Mitorganisatoren (9)

    Saint JTBM Task Force
    Organisator
    Creston, CA
    Gateway to Heaven Saint John the Baptist and Saint Arsema Ethiopian Orthodox Tewahedo Monastery
    Spendenbegünstigte
    Mulate Abate
    Mitorganisator
    Tersit Ceta Benvegnu
    Mitorganisator
    Eskinder Mengesha
    Mitorganisator
    Alebachew Yimer
    Mitorganisator

    Deine einfache, effektive und sichere Anlaufstelle für Hilfe

    • Einfach

      Schnell und einfach spenden

    • Effektiv

      Unterstütze Menschen und Zwecke, die dir am Herzen liegen

    • Sicher

      Unser Team für Schutz und Sicherheit ist rund um die Uhr im Einsatz, um die Sicherheit unserer Community zu gewährleisten.