አርባቱእንስሳ ገዳም
Donation protected
ቀልቀል አርባቱእንስሳ በጎንደር ማክሰኝት በሚባል ወረዳ በገጠሩ ክልል የሚገኘ ገዳም ሲሆን ገዳሙ ፈርሶ ከፈረሰው ቤተ መቅደስ ውስጥ ብዙ የአባቶች አፀም ሳይፈርስ, ቀበቷቸዉም የተገኘ ሲሆን, እንዲሁም ማር እና ዘይት የሚፈልቅበት እንጨት እንዲሁም 3killo ነጨ እምነት እንደተገኘ አይቻለሁ የአባቶች አፀም ከወጣበነት ጊዜ ጀምሮ ነብር 3 ጊዜ መጧ እንደሄደ አባቶች ይናገራሀሉ።
Organizer
ሄራን ኢዩአብ
Organizer
Las Vegas, NV