Help raise funeral cost for W/O Mesret Adgeh
Donation protected
የ ኤድመንድ ከተማ ነዋሪ የነበሩት እናታችን ወይዘሮ መሰረት አድገ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው አርብ ጁን 14 ,2019 ከዚህ አለም በሞት ተለይተውናል:: ስለሆነም ልጃቸው መስከረም ብርሀኑ አስክሬናቸውን ወደ ትውልድ ሃገራቸው ኢትዮጵያ ይዛ ትሄድ ዘንድ የእርዳታ ገንዝብ ማሰባስብ ተጀምሯል::
መስከረም ብርሀኑ እዚህ ያለቻው ብቸኛ ልጃቸው ከእሁድ ጁን16 እስከ ማክስኞ ጅን 18 ከ 2:00pm እስከ 9 pm
በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ወቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስለምትቀመጥ መርዳት ለምትፈልጉ ወገኖችዋ በሙሉ
አድራሻው
19425 36 th Ave W
Lynnwood, WA 98036
https://maps.app.goo.gl/s6pRRTsuRZvyjKoq7
ለበለጠ መረጃ ካስፍለግዎት ከዚህ በታች ባለው ስልክ ቁጥር ይደውሉ
Saba [phone redacted]
Atnafu [phone redacted]
ከቤተስቦቻቸው::
Friends, family, loved ones
After a long critical illness, our dearly beloved W/
Meseret Adgeh has passed on on June 14, 2019.
W/O Meseret was residing in EDMONDS, Wa with her only daughter and relative since arriving to the US for medical care at the University of Washington Medical Center in Seattle,Washington.
Friends, family, and loved ones--we are in crical and urgent need to raise money for funeral and transportation cost back home to Ethiopia as we are accustomed in our culture.
Blessings to all for opening your hearts to help us reach our fundraising goal.
Thank you kindly
Daughter Meskerem will be at DEBRE BESRAT KEDOUS GABRIEL/ Arsema ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO CHURCH STARING SUNDAY JUNE 16 begining at 2 PM
THE ADDRESS IS 19425 36 AVE WEST
Lynnwood, WA
98036
Organizer
Saba Tilahun
Organizer
Bothell, WA
Begin your fundraising journey