የወንድማችንን የ አንተነህ ጌታቸው (ኤቡዬ) ህይወት እንታደግ
Donation protected
በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ኤቡዪ ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከጥቅም ውጪ ስልሁኑበት ህይወቱን ለማቆየትና ተገቢውን ህክምና ለማግኘት እስከሚችል ድረስ dialysis በማድረግ ላይ ይገኛል። የህክምና ወጪው ከአቅሙ በላይ ሆኖበት ድረሱልኝ ሲል እኛን ወገኖቹን ይማጸናል፡፡ ሁላችንም ያቅማችንን ያህል ብናዋጣ የወንድማችንን ህይወት መታደግ እንችላለን፡፡ “መልካም ስራ ትንሽ ናት ብለህ አትናቃት ሚዛንህን ከፍ ልታደርግ ትችላለችና” እንደሚባለው እኛም አነሰ በዛ ሳንል ለወንድማችን ከጎኑ መሆናችንን እናሳየው፡፡ ከኛ ውጪ ሊደርስለት የሚችል ማንም የለምና እኛም እለንልህ ልንለው ግድ ይላል፡፡
Our Brother and friend Ebuye (Anteneh Getachew) have been diagnoses with kidney failure. Both his kidneys have stopped functioning. He undergoes dialysis to keep him alive while he waits for a kidney transplant. The cost of dialysis has not made his suffering any easier. He has exhausted all his resources and is now seeking our helping hands. As the saying goes “No act of Kindness, no matter how small, is ever wasted.” He has reached out to all of us to extend our helping hands, to show our support. The money will go towards covering his medical expenses. Let us help our brother and friend by lightening his burden.
Fundraising team: ኢትዮጵያዊነት መልካምነት (2)
Esubalew A Biru
Organizer
Rexburg, ID
Yordanos Kidanemaryam
Team member