በመላው ኢትዮጵያ ብሔር ተኮር ጥቃትና መፈናቀል ይቁም!!
Tax deductible
ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት (Global Alliance for the Rights of Ethiopians) በቢንሻንጉል፟ ጉምዝ እና በሌሎችም በርካታ ቦታዎች በብሔር ተኮር ጥቃት ምክንያት ለተፈናቀሉ ኦሮሞ፣ አማራ እና ሌሎች ወገኖቻችን እርዳታ ለማድረግ የገንዘብ ማስባስብ ዘመቻ ይዟል:
ለሚያደርጉት እርዳታ በተጎዱ ወገኖቻችን ስም ከፍ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን::
ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት
እባክዎት ወደ ሚቀጥለው ድረገጽ ሄደው፤ የትብብሩ አባል ይሁኑ፤
www.DefendEthiopians.org
Organizer
Global Alliance
Organizer
Plano, TX
GARE Global Alliance for the Rights of Ethiopians
Registered nonprofit
Donations are typically 100% tax deductible in the US.