Main fundraiser photo

Medical expense

Donation protected

Let's help Daniel 
Our son Daniel Mussie is 15 years old when he was diagnosed with CNS glioma or brain tumor. There is no standard treatment or surgery for brain tumor in the country Daniel is currently living. The doctors in Asmera wrote a referral to get treatment outside the country but this presents financial and emotional challenge to the family. Daniel's tumor is located in his frontal lobe of the brain, without the surgery the tumor is growing aggressively. The doctors advised immediate surgery. 
My brothers and sisters here is where we need your help. The cost of this treatment is more than we the family can afford. We are also worried not to lose the opportunity to get the medical treatment due to financial inability. We are begging in the name of God for your help to cover expenses to help our son medical bills. 
Daniel is a great kid and outstanding student with bright future. Due to his illness Daniel missed school year that presents emotional distress leading him to depression. However, the news of getting medical help abroad sparks new hope in Daniel's eyes.
 My brothers and sisters I am relaying on your help and support to help Daniel to start his fight by donating and sharing.  Thank you from the bottom of our heart. Please keep us in your prayers and thoughts.  
Any help will be appreciated. 
God bless you all.
For more information feel free to contact 
on these numbers 
Home: 0112911161965
Mobile: 0112917441806
Father, Mussie Tekle 
Mother, Alganesh Yohhnes 


ሐገዝ
ወድና ዳንኤል ሙሴ ዕድሚኡ ወዲ 15 አመት ቆልዓ ርእሱ የህመም ድቃስ ይስእንን ድሕሪ ምጽንሑ ናብ ሆስፒታል ምስ ወሰድናዮ: ሕክምናዊ ምርመራ ምስ ተገበረሉ ኣብ ሐንጎሉ ሕበጥ ማለት (Tumor) ምህላው ምስ ተረጋገጸ: ብህጹጽ መጥባሕቲ ክገብረሉ ከምዘለዎ ተሓቢርና።
እቲ መጥባሕቲ ግን ኣብ ሀገርና ዘለዉ ሐካይም ካብ ዓቅምና ንላዕሊ እዩ ኣብ ወጻኢ ከይድ ብዘቀልጠፈ መጥባሕቲ ክገብር ኣሎዎ ዝብል መሰነይታ ስለ ዝሀቡና: ኩቡራት ኣሕዋትን ኣሕትን ንወድና ዳንኤል ንወጻኢ ወሲድና ንኸነሕክሞ ላዕልን ታሕትን ንብል አለና። ኩሉኹም ከም ትፈልጥዎን ከም ዝርድኣኩምን ድማ ወጻኢታትና ልዑል እዩ።
እቲ ዘድልይ ዘሎ ገንዘብ ካብ ዓቅምና ንላዕሊ ስለ ዝኮነ እሞ ከአ እዚ ረኪብናዮ ዘለና ናይ ምድሐን ተስፋ ከየምልጠና ንፈርሕ ስለ ዘለና ኩቡራት ኣሕዋት ንዳንኤል ነብሱ ዝድሐነ ዓስቡ ካብ እግዚአብሔር። ስለ ዝረኽቦ ወድና ዳኒ ድማ ሓውዩ ንቡር ሂወቱ መሪሑ ሕልምታቱ ከተግብር ሓገዝኩም ከተወፍዩ በትሕትና ንሓትት።
ዳንኤል ብጣዕሚ ተስፋ ዘለዎ ኑፉዕ ተማሀራይ ኣብ ቤትምርቱ ኑጡፍ በሊሕ ተፈታዊ ናይ መጻኢ ጽቡቅ ዝሕስብ ቆልዓ እዩ ኔሩ።  ብስንኪ እዚ ኣጋጢምዎ ዘሎ ሕማም ግን ንሐደ ዓመት ዝኣክል ትምህርቲ ስለ ዝቋረጸ ሞራሉ ተንኪፍዎ ናይ መጻኢ ሂወት ክጨንቆ ጀሚሩ። እቲ መጥባህቲ ክድሕኖ ከም ዝኽእል ምስ ተነገሮ ግን ቡዙሕ ተስፋ ኣሕዲሩ ይርከብ ኣሎ።
ኩቡራት ኣሕዋትን ኣሓትን ሂወት ዳኑ ኣብ ትሕቲ ኣምላኽን እያ ዘላ። ንዝተሸገረ ምሕጋዝ ማለት ንኣምላኽ ምሕጓስ ማለት ስለ ዝኾነ ዓስብኩም ድማ።ካብ ፈጣሪ እዩ።
እግዚአብሔር ሐሳብ ልብኹም የስምረልኩም ሕማቅ ኣይትርከቡ። ጾሎትኩም ሐሌትኩምን ሓገዝኩምን ኣይፈለየና።
ንዝያዳ ሐበሬታ ክትረክቡና ምስ ትደልዩ 
ኣብዘን ዝስዕባ ቁ.ስልኪ ተወከሱ
ናይ ገዛ 0112911161965
ሞባይል ስድራ 0112917441806
ኣቕዲምና ካብ ውሽጢ ልብና እንዳመስገና የቀንየለና ንብለኩም
ካብ ኣብኡ ሙሴ ተክሉ
ኣዲኡ ኣልጋነሽ የውሀንስ


የእርዳታ ጥሪ
ልጃችን ዳንኤል ሙሴ የ15 አመት ታዳጊ ሲሆን የአጋጠመውን የእራስ ምታትና በእንቅልፍ ማጣት ለመታከም በሄደበት ግዜ የጭንቅላት እጢ እንዳለበት ተገልጾ አስቸኳይ ቀዶ ጥገና ማድረግ እንዳለበት አለበለዚያ በህይወት መቆየቱ አስጊ እንደሄነ በሐኪም ስለተነገረን ይህ ህክምና ከሀገር ውጭ ሄዶ መታከም እንዳለበት የሕክምና ማረጋገጫ ሰጥተውናል።
ክብራት እህቶች ወንድሞች ልጃችንን ዳንኤልን ወደ ውጭ ወስደን ህይወቱን ለማዳን በጣም ብዙ ገንዘብ ሰለሆነ እኛም ወላጆቹ አቅም ስለሌለን የልጃችን ዳንኤል ውጭ ሄዶ የመዳን ተስፋ እንዳያመልጠን በእግዚአብሔር ስም እርዳታችሁን እንጠይቃለን።
ዳንኤል ተስፋ ያለው በትምህርቱ ጎበዝ በፅባዩም የተመሰገነና የወደፊት ተስፋ ያለው ልጅ ነው። ከዚህ በህዋላ ባጋጠመው ህመም ምክንይት ለአንድ አመት ያህል ትምህርቱን አቋርጦ ሞራሉ ተነክቶ የመዳን ተስፋው እያስጨነቀው ነበር ሐኪሞቹ ከሀገር ውጪ ሄዶ በቀዶ ጥገና ታክሞ መዳን እንደሚችል ሲነገረው በአሁን ሰአት ለወደፊቱ ቡዙ ተስፋ ሰንቆ ድገኛል። 
ውድ ወንድሞቼና እህቶቼ የዳኒን ህይወት ለማዳን ከአምላክ ቀጥሎ ያላችሁን ተስፋ እናንተ ስለሆናችሁ ለምታደርጉልን እርዳታ በእግዚአብሔር ስም እናመሰግናቹሀለን። 

እግዚአብሔር ሐሳባችሁን ያሳካላችሁ: እርዳታችሀና ጸሎታችሁ አይለየን። 
የበለጠ ለመረዳት በስልክ ቁጥር 
አባቱ ሙሴ ተክሌ
እናቱ አልጋነሽ የውሀንስ ከታች ባለው የስልክ ቁጥር ይገኛሉ
የቤት
09112911161965
ሞባይል 
0112917441806

Donate

Donations 

  • Woldegebriel Tedla
    • $100 
    • 5 yrs
Donate

Organizer

Selam Kiflom
Organizer
Lorton, VA

Your easy, powerful, and trusted home for help

  • Easy

    Donate quickly and easily.

  • Powerful

    Send help right to the people and causes you care about.

  • Trusted

    Your donation is protected by the  GoFundMe Giving Guarantee.