የማርኮን የልጅነት ስቃይ
Donation protected
ህፃን ማርኮናል ሻንበል ይባላል፤ መቅኔው ደም ማምረት ካቆመ 6 ወራት አልፈዋል፤ በየቀናት ቀናት ልዩነት ደም እየተሰጠው ነው በሕይወት ያለው፤ ወደ ውጪ ሄዶ የመቅኔ ንቅለ ተከላ ማድረግ እንደሚያስፈልገው ተነግሮታል፤ ቤተሰብ ግን በቅርዱ አጣዬና አካባቢዋ በተከፈተው ግጭት ምክንያት ቤታቸው ተቃጥሎ ቤት ንብረታቸውን ሙሉ በሙሉ አጥተው ችግር ውስጥ ስለሆኑ የመሸፈን አቅሙ የላቸውም፤ በመሆኑም በመላው ዓለም ያላችሁ ደጋግ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ወገኖቻችን ያቅማችሁን በማድረግ የዚህን ህፃን ልጅ ሕይወት እንድንታደግ በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናቀርባለን።
Organizer
Mimi Tesfaye
Organizer
Folcroft, PA