Ethiopian Media Consortium
Donation protected
ሀገራችን ውስጥ ላለው የፖለቲካ ቀውስ እና የዜጎች መብት መደፈር ምክንያት ከሆኑት አንዱ የህብረተሰባችን የመረጃ አገልግሎት እጥረት መሆኑ ይታመናል። ከ98 ፐርሰንት በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ የሚመለከተው እና የሚያዳምጠው በአብዛኛው የመንግስት ቴሌቪዥን እና ራዲዮ ጣቢያዎችን ወይም የጎሳ እና ሃይማኖት ተኮር ሚዲያዎችን ነው። ይህን ሁኔታ ለመቀየር እና ኢትዮጵያን ካጋጠሟት እጅግ ውስብስብ ችግሮች ለማዳን በሚደረገው ጥረት ላይ አስተዋፅኦ ለማድረግ ኢትዮ360፣ መረጃ ቲቪ፣ አዲስ ድምጽ፣ ምንሊክ ቲቪ እና ሌሎችም የኢትዮጵያዊነት አጀንዳ የሚያራምዱ ሚዲያዎች በመተባበር ፕሮግራሞቻቸውን በሳተላይት ቲቪ ለኢትዮጵያ ህዝብ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
የሳተላይት ቲቪ ስርጭቱን በስልክዎ ወይም ኮምፕዩተርዎ ላይ ለማየት ይህን ሊንክ ይጫኑ ፦ http://mereja.tv/live
ይህን የሳተላይት ቴለቪዥን ጣቢያ እንዲያግዙ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ለተጨማሪ ጥያቄ ወይም አስተያየት በዚህ ኢሜይል አድራሻ ይፃፉልን፦ [email redacted]
ለትብብርዎ እናመሰግናለን
This fundraising campaign will be used to pay for Ethiopian Media Consortium's satellite air time. The campaign will help cover the cost for three months. The Consortium is composed of a group of Ethiopian independent media that are producing television programs for broadcast to Ethiopia.
ኢትዮ360 Ethio 360
መረጃ ቲቪ Mereja TV
አዲስ ድምጽ Addis Dimts
ምንሊክ ቲቪ Menelik TV
የሳተላይት ቲቪ ስርጭቱን በስልክዎ ወይም ኮምፕዩተርዎ ላይ ለማየት ይህን ሊንክ ይጫኑ ፦ http://mereja.tv/live
ይህን የሳተላይት ቴለቪዥን ጣቢያ እንዲያግዙ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ለተጨማሪ ጥያቄ ወይም አስተያየት በዚህ ኢሜይል አድራሻ ይፃፉልን፦ [email redacted]
ለትብብርዎ እናመሰግናለን
This fundraising campaign will be used to pay for Ethiopian Media Consortium's satellite air time. The campaign will help cover the cost for three months. The Consortium is composed of a group of Ethiopian independent media that are producing television programs for broadcast to Ethiopia.
ኢትዮ360 Ethio 360
መረጃ ቲቪ Mereja TV
አዲስ ድምጽ Addis Dimts
ምንሊክ ቲቪ Menelik TV
Organizer and beneficiary
Mereja TV
Organizer
Silver Spring, MD
Mereja TV
Beneficiary