የሕፃን ናትናኤል ሳሙኤል ሕይወት እንታደግ
Donation protected
ሕፃን ናትናኤል ሳሙኤል የ1ዓመት ከ6ወር ሕፃን ሲሆን በአሁኑ ወቅት በልብ ሕመም በከፍተኛ ደረጃ እየተሰቃየ ይገኛል ይህ ታዳጊ የነገ ሀገር ተስፋና ተረካቢ የሆነ ሕፃን በልብ ሕመም የተነሣ ከኢትዮጵያ ውጭ መታከም እንዳለበት በጥቁር አንበሳ የሚገኘው የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል የሕክምና ማስረጃ የሰጠው ሲሆን ይህን ሕፃን ወላጅ እናቱ ማሳከምና መርዳት አቅም ስለሌላት የሁላችንም እገዛና ድጋፍ አድርገን የዚህን ሕፃን ሕይወት እንታደግ ስንል በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ለመርዳት ሀብታም መሆን አይሻም መልካም ልብ እንጂ ሁሌም ከበጎ ነገር ጋር እንተባበር
በኢትዮጵያ መርዳት ለምትፈልጉ
ወ/ሮ ዋቲ ቸሩ ሀብቴ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር
1000415964998
ወይም
በአቢሲኒያ ባንክ ቁጥር 37371108
Organizer
Miky Ab
Organizer
Aurora, CO